በአረንጓዴ ልማት “ኢትዮጵያን እናልብሳት” በሚል በዩኒቨርስቲው ሰራተኞችና ተማሪዎች ችግኝ ተከላ ተካሄደ::
![photo_2022-08-26_11-02-12](https://admasuniversity.edu.et/wp-content/uploads/2022/08/photo_2022-08-26_11-02-12-770x433.jpg)
- Posted by admin
- Posted in Admas News
፨፨፨፨፨ አድማስ ዩኒቨርሲቲ ፨፨፨፨
አድማስ ዩኒቨርሲቲ አመታዊ የአረንጓዴ አሻራ- ቸግኝ ተከላ መርኃ-ግብር በሰሚት አካባቢ ነሐሴ 20 ቀን 2014 ዓ/ም አከናወነ።
በችግኝ ተከላ መርኃ-ግብሩ የዩኒቨርሲቲው የበላይ አመራሮች፣ መምህራንና ተማሪዎች ተሳትፈዋል።