አድማስ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ከ4800 ተመራቂ ተማሪዎቹን በሚለንየም አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።

photo_2023-08-05_15-23-57

ተመራቂዎቹ በማስተርስ፣ በመጀመርያ ዲግሪና በቴክኒክና ሙያ ስልጠና መርሐ-ግብሮች በዩኒቨርሲቲው ሲከታተሉ የቆዩ መሆናቸውን ተገልጿል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ከተመራቂዎቹ ውስጥ 73% የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል።

Leave us a Comment